ማሕደረ መለኮት..የነሐሴ ኪዳነ ምህረት አመላለስ.|nehae 16 wereb|Mahdere Melekot@ፍጡነ ረድኤት Fetune Rediet ፳፫

3 years ago

የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የጾመ ፍልሰታ ሱባኤ ፍጻሜ አደረሳችሁ፡፡ እመቤታችን በኪዳኗ ከፈጣሪያችን ዘንድ ታማልደን ታስታርቀን በምህረት ኪዳኗ ከገሀነም ታድነን፡፡
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የነሐሴ 16 ሥርዓተ ማኅሌት በደብረዘይት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን 2014፡፡
ማሕደረ መለኮት
#ፍልሰታ
#felseta
#kidanemehret
#አመላለስ

Loading comments...