12/11/25 አብይ የመንግስት ሚዲያወች ፋኖ ብለው እንዳይጠሩ አዘዘ !!ኦፊኮ ለቀጣዩ ምርጫ 10 ተወዳዳሪ ብቻ አቀርባለሁ አለ !!

Streamed on:
4.5K

በሕዝብ ግብር የተቋቋሙትን ብሔራዊ የቴሌቭዥኖችንና የ ኤፍ.ኤም. ራዲዩ ጣቢያዎችን ለጦርነት ዓላማው ማስፈጸሚያ የሚጠቀመውና በካድሬዎቹ በኩል የተዛቡ መረጃዎችና ማሳሳቻዎችን በማሰራጨት የመረጃ ጦርነት በማካሄድ ላይ የሚገኘው ብአዴን ብልፅግና ለአሚኮ ስራ አስፈፃሚ ሀሰተኛ መረጃዎች እንዲሰራጩ አቅጣጫ መስጠቱን የውስጥ ምንጮች አድርሰውናል።

Loading 5 comments...