ሕዝባችን በረሃብ እያለቀ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ጄነራል ፃድቃን ግን በጄኔቫ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ ይንደላቀቃል

14 days ago
39

👹 እነዚህን የሉሲፈራውያን ቅጥረኞች እንዴት እንደምጸየፋቸውና እንደምጠላቸው!!!

እንስሳት እንኳን ልጆቻቸውንና ዘራቸው በጠላት በጭራሽ አያስነኩም፣ እነዚህ ፍጥረታት ግን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆችን ለአረመኔ ጋላ-ኦሮሞ ዘንዶ እና ቁራ አሳልፈው ሰጧቸው፤
“ኑ እና ጨፍጭፉልን፣ አስርቡልን፣ መርዙልን፣ ድፈሩልን!” አሏቸው

የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሉሲፈራውያኑ በሰጧቸው ስክሪፕት መሠረት ድራማ እየሠሩ ጀመሩት፣ ከሚሊየን በላይ አባቶቻችንን፣ እናቶቻችን፣ እኅቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንን፣ ሕፃናቶቻችንን ጨፈጨፉ፣ አፈናቀሉ፣ አስራቡ፣ ደፈሩ። 'የተከፋፍለናል' ማታለያ ድራማቸውን በመቀጠል ከፊሎቹ ወደ አዲስ አበባ፣ ከፊሎቹ ደግሞ ወደ አስመራ በማምራት ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ ብሎም ወንጀለኛውን ከሃዲ ሕወሓት የተባለ ድርጅትና የሉሲፈር ባንዲራውን ለማዳን በአጋንንታዊ ግትርነት ሕዝባችንን ለሌላ የጭፍጨፋ እና ረሃብ ሁኔታ ማዘጋጀቱን መረጡ።

አዎ! በእነዚህ ቀናት ሉሲፈራውያኑ የዓለም ኤኮኖሚክ ፎረም ሤረኞች በእነዚህ ቀናት በስዊዘርላንዷ ዳቮስ እነ ወስላታው ዶላር ትራምፕ በሚገኙበት ይካሄዳል። ጄነራል ፃድቃንም በትግራይ በተፈጸመው ጄነሳይድ ወቅት የተቀረጹትን ምስሎች ለሉሲፈራውያኑ አጋሮቹ “ግባችንን እየመታን ነው!” በሚል መንፈስ ለማሳየትና 'ለማክበር' ወደ ጄኔቫ አምርቷል። እዚያም ከአጋሩ ከእነ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ይገናኛል። ሰካራሚ ጌታቸው ረዳ ከሦስት ዓመታት በፊት፤ “በጦርነቱ ወቅት ስለ ጀነሳይዱ የሚያሳዩ በዙ ቪዲዮዎችን ቀርጸናል፣ አሁን አናሳያቸውም፣ እናስቀምጣቸዋልን” በማለት የተናገረውን እናስታውሳለን?

አቤት እነዚህን የሰይጣን ጭፍሮች የሚጠብቃቸው የእሳት መዓት! በዓለም ታሪክ እንደዚህ ዓይነት ወራዳ፣ ቆሻሻ እና ዲያብሎሳዊ ወንጀል አይተንና ሰምተን አናውቅም እኮ።

የእነዚህ ከሃዲዎች ዲያብሎሳዊ ግብር ዛሬ ለብዙዎቻችን ግልጽ ነው፤ ከእነርሱ የከፉ ሆነው የሚታዩት እና የሚሰሙት ግን በተለይ በዲያስፐራ የሚገኙት ቅጠረኛ 'ሜዲያዎች' ናቸው። ይህን ከዓመታት በፊት ጀምሮ ስንጠቁም ቆይተናል። ዛሬም እናስጠነቅቃቸዋለን!

♰ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ለሚፈጸመው ጀነሳይድ ተጠያቂ ከሆኑት ክሃዲ የጋላ-ኦሮሞ ወኪሎች መካከል፤ 👹 'ስታሊን'
https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/blog-post.html
https://youtu.be/XxmuHf2cuCI

👹 ባንዳው ኢ-አማኒ 'ስታሊን'፤ "ኢትዮጵያ ስትፈርስ ቁሜ በማየቴ እድለኛ ነኝ"

😔 ሕዝቤ በከፍተኛ ስቃይና መከራ ላይ በሚገኝበት በዚህ ዘመን፣ ተሽሞንሙነውና ከረባት አስረው ወንጀለኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ያሉት እነዚህ ዲቃላዎች በፍጹም የአባቶቼ ምድር የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች አይደሉም!

እግዚአብሔር ይይላቸው! ብዙዎቹ ነፍሳቸውን ለሰይጣን ከሸጡት ከንቱዎች መካከል ናቸውና ወዮላቸው!

ከአራት ዓመታት ጀምሮ የእነዚህን ሤረኞች ስም በመጥራት የተቻለኝን ማስጠንቀቂያ ስ ሰጣቸው ቆይቻለሁ። ዛሬም ጥቂቶቹን በማንሳት እስከ መጭው የጌታችን የስቅለት ዕለት ለንሰሐ ይበቁ ዘንድ እራሳቸውን እንዲያጋልጡ ወንድማዊ ጥሪየን አቀርብላቸዋለሁ። ማንነታቸው በግልጽ የታወቀ ነውና የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ሜዲያዎችንና አክቲቪስቶችን ስም አላካተትኩም፤

☆ዛራ ሜዲያ/ ስታሊን(አሉላ እና ስታሊን 'አማራ'የተባለው ልክ እንደ ጋላ-ኦሮሞ ከኢትዮጵያ እንዲላቀቅ ስለሚፈልጉ አሁን ግልብጥ ብለው የጦር ወንጀለኛው ፋኖ ደጋፊዎች ሆነዋል)። ልብ እንበል፤ በጀነሳይዱ ከፍታ ወቅት ለጄነሳይዱ ተጠያቂዎች ከሆኑት ሜዲያዎች አንዱ እና 'ቲ.ኤም.ኤች' በተሰኘው ሜዲያ ከሞኞቹ እኅቶቼና ወንድሞቼ ሚሊየን ዶላር'ሰርቆ' ሰርግ የደገሰው ኢ-አማኒው ከሃዲ አሉላ ሰለሞን ልክ ጌታቸው አረዳ እና ደብረ ሲዖል 'ተከፋፍለናል' ብለው ሕዝቡን ማታለሉን እንደቀጠሉበት ለኢ-አማኒው እና ከሃዲው ወንድሙ ለ ስታሊንም 'ዛራ' የተሰኘውን ዛራም ሜዲያ እንዲከፍት አዞት ዛሬም ሞኙን ወገኔን በጋራ ተናብበው በማታለል ላይ ይገኛሉ። ገጽታቸው፣ ዓይናቸው፣ ድምጻቸው እኮ ይናገራል! እነዚህን ሜዲያ ሰብስክራይብ ያደረጋችሁ ሁሉ እንደ አንድ ጣዖት አምላኪ እናንተም ተጠያቂዎች ናችሁ።

☆ ኢሳት
☆ ኢ.ኤም.ኤስ
☆ ኦሮማራ/ኢትዮ360/ኃብታሙ አያሌው፣ ኤርሚያስ ለገሰ ወዘተ
☆ ቲ.ኤም.ኤች እና አሉላ ሰለሞን (በጀነሳይዱ አስከፊ ወቅት ውድ ሠርጉን ደግሷል)
☆ ዲጂታል ወያኔ
☆ ደደቢት
☆ አበበ በለው
☆ አበበ ገላው
☆ ቤተሰብ ሜዲያ
☆ ዘመድኩን በቀለ
☆ ደሬ ቲውብ
☆ ደሩ ዘ-ሐረሩ፣(ደግሞ እኮ በብዛት ከሐረር ኤሚራት ናቸው)
☆ ኢንጅነር ይልቃል
☆ ልደቱ አያሌው
☆ አንዳርጋቸው ፅጌ
☆ ፋንታሁን ዋቄ
☆ ኤድመንድ ብርሃኔ
☆ ማርያማዊት/ሆራይዘን ነፃ ሜዲያ
☆ UMD ሜዲያ/ፕሮፌሰር ሙሉጌታ
☆ ኢትዮ ፎረም (ላይ ከተጠቀሱት አራት ግለሰቦች ጋር እንዴት ከሃገር ወጡ? ማን እንዲህ በቀላሉ ፈቅዶላቸው? እንደሌሎቹ ግራኝ የሚቆጣጠራቸው ተቃዋሚዎች ይሆኑ?ጥርጣሬ አለኝ)

☆ ርዕዮት ሜዲያ (ያኔ ግራኝ ዋሽንግተን የመጣ ወቅት የተቃዋሚ ሜዲያ ይሆን ዘንድ የመለመለው ይመስለኛል፤ አብሮት ያለው ባልደረባው ቴዎድሮስ አስፋውም (አረመኔውን ግራኝን ዛሬም በአንቱ በእሳቸውና በጠቅላይ ሚንስትሩ ነው የሚያናግረው) በስልት ከኢትዮጵያ እንዲወጣ የተደረገ ይመስለኛል። ቀደም ሲል በኢሚራቶች ለሚዶጎሙት የአህዛብ ቻነሎች ለአባይ ሜዲያ እና ለአዲስ ዘይቤ ይሰራ ነበር፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬም ገና ያኔ አዲስ አበባ እያለ ነው ቴዎድሮስ አስፋው ጋር ሲገናኝ የነበረው። እንግዲህ ይህ ጥርጣሬ መሰረተ ቢስ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ወጥተው ይናገሩ)

እና ብዙ ሌሎችም የጋላ-ኦሮሞ፣ የኦሮማራ እና የሕወሓት ሜዲያዎች ለተጠያቂነት ማቅረብ የጽዮናውያንን ግዴታ ነው። ሌላ ምንም አማራጭ እንደሌለ በተለይ ላለፉት አራት ዓመታት በደንብ አይተነዋል።

👹 ጋላ-ኦሮሞዎቹ 'ልሂቃን' ለአደርባዩ ቴዎድሮስ 'ርዕዮት' ፀጋየ፤ “አብይ አህመድ ለኦሮሞ ሕዝብ ባለውለታ ነው፤ ለኦሮሞ ኮዝ ሰማዕት ነው ”
https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/blog-post_14.html
https://youtu.be/4I1KAON13zI

🐍 እባቡ ጎዳና ያዕቆብ፤ “ለኦሮሞዎች አንድ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች (ትግሬዎች)መጨፍጨፋቸው እንደ ድል ይቆጠራል፤ አብይ ለኦሮሞ ኮዝ ሰማዕት ነው”። ይህ ክፉ ጋላ-ኦሮሞ በከፍተኛው የጀነሳይድ ዘመቻ ወቅት ይህን ሲናገር አንድ ሚሊየን ቁንጫ እንደተጨፈጨፈ ያህል በግድ-የለሽነት እና በቅዝቃዜ ነው። ተመልከቱት!

Loading comments...