እስክንድር ነጋም ሎቢ ቢኖረው አፋሕድና አፋብኃ አንድ ይሆኑ ነበር። ምክያቱም አንድ ሁኑ ድጋፍ እናደርጋለን ቢሉና እነሱም የተሻለ ጥቅም ስለሚያገኙ ቀና ኢትዮጵያዊ ዲያስፖራ ለፍትሀዊ ዲሞክራሲ ስትሉ አንድ ሆናችሁ በመተባበር ብትቀሰቅሱ
አስክንድር ነጋ ለጸጥታው ምክርቤት በመጻፍ የውጭ ዲኘሎማቲክ በማጠናከር ሎቢ የመፈለግ እንደህወሓት ለምን አፋሕድ እንዳሰራ አታበረታቱም
ደብረጽዮን ለጸጥታው ምክር ቤት ሲጽፍ እስክንድር ነጋስ ለምን አይጽፍም። ከውጭ ዲኘሎማሲን ለምን አታጠናክሩም። አማራም ትግራይም እኩል ክልል ናቸው
ድርጅት ከፈጠሩ ከእንግዲህ አፋህድና አፋብኃ ከጥላቻ ሽኩቻና ጠብ ጸድተው በአንድነት የጋራ ጠላት ብልጽግናን አስወገደው የሽግግር መንግሥት መመሥረት ሁለቱና ሌሎችም ድርጀቶች ካሉ በምርጫ በሕዝብ ድምፅ ብልጫ አሸናፊው ሥልጣን ይረከባል
ስለ አፋሕድ በማኒፌስቶው መሠረት ፕሮፖጋንዳና ቅስቀሳ በየቀኑ ከተለያዩ ደጋፊ ምሁራን እንዲቀርብና ለኢትዮጵያን ሕዝብ ማስተላለፍ ከትጥቁ የበለጠ የገዥውን ውድቀት ያፋጥናል ። ምሳሌ ቅንጅት ድጋፍ ያገኘው አንዱ ዓላማውን ማስታወቁ ነበር።
የጎጃም ፋኖ የወሎ ፋኖ ትግል ደስ ቢልም በመሪዎቹ አማራ ለአማራ የሚል አጉል አዲስ አስተሳሰብ በመጨረሻ የህወሓት እጣፈንታ ይከሰታል ። ወሳኙ ትግል የአፋሕድ መነሻ አማራ መዳረሻ ኢትዮጵያ የሚለው ብቻነው
ኢትዮ 360ዎች ለአፋሕድ መጠናከር ከጠብመንጃ ትግል ባሻገር የማኒፌስቶውን ዓላማና ግብ በሕዝብ አእምሮ እንዲሰርጽ መደረግ አለባችሁ ።
Appearance
Setting is applied to this browser only
Change Language